Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethsport/-60011-60012-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60011 -
Telegram Group & Telegram Channel
#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60011
Create:
Last Update:

#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60011

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

TIKVAH SPORT from de


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA